New Agent mode

ከፍተኛ የሂሳብ ባለሙያ

Apply Before
Jun 10, 2026
Place of work
Addis Ababa
Employment type
Contract
Experiance required (years)
6
Compensation
Negotiable

Requirnment

Job Requirement ተፈላጊ የት/ት ዝግጅት ፡ በአካውንቲንግ፤ በአካውንቲንግና ፋይናንስ፤በፋይናንሻል ማኔጅመንት የትምህርት ዘርፍ የመጀመሪያ ዲግሪና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት የሥራ ልምድናተፈላጊ ችሎታ: በሂሳብ ሰራተኝነት፤ በኦዲቲንግ፤ ገቢ አሰባሰብና ክትትል ፤በአክሲዮን አስተዳደር፤በአጠቃላይ የሂሳብ ስርአት፤በእቅድና በጀት ዝግጅት፤በሃብት አሰባሰብ እና ተያያዥ የሥራ ልምድ ያለው/ያለት ሆና ቢያንስ 8/6  ዓመትና በላይ የሰራ/ች እና ህጋዊ የሥራ ልምድ ማስረጃዎችን ማቅረብ የሚችል ፡፡ በተጨማሪም የአካውንቲንግ ሶፍትዌር ( Excell ,Peachtree ,IFRS, Online Financial Report……)ስልጠና የወሰደ/ች እና መጠቀም የሚችል/የምትችል የቅጥር ሁኔታ ፡ ኮንትራት ሆኖ በየስድት ወር የሚታደስ ፡፡ ደሞዝ፡ በስምምነት ፡፡ የሥራ ቦታ:  አዲስ አበባ እና እንዳስፈላጊነቱ ወልቂጤ በሚገኘው ፕሮጀክት ሳይት ይሆናል ፡፡ How to Apply የምዝገባ ቀናት ፡ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7( ሰባት) ተከታታይ የሥራ ቀናት፤ የምዝገባ ቦታ፡  አዲስ አበባ ፒያሳ አራዳ ህንጻ ፊት ለፊት በሚገኝው ጉራጌ ልማትና ባህል ማህበር ጽ/ቤት ሚገኝበት ህንጻ  3ኛ ፎቅ ወይም  ወልቂጤ ከተማ አስተዳደር ፣ ጉብሬ ክ/ከተማ ውስጥ በሚገኘው የድርጅቱ ፕሮጀክት ሳይት ማመልከት ይቻላል ፡፡ አመልካቾች ለምዘገባ በሚቀርቡበት ወቅት የሥራ ልምድና የት/ት ማስረጃ ኦርጅናል ከማይመለስ 1 ፎቶ ኮፒ ጋር ይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል ፡፡ ማሳሰቢያ: በግልድርጅት ለሚፃፍ  የሥራ ልምድ  ከግብር ሰብሳቢ ተቋም ያልተፃፈ የሥራ ልምድ ተቀባይነት የለውም ፡፡ ለበለጠ መረጃ: 0910478239 ወልቂጤ, 0978476242 አዲስ አበባ ጉራአሜ ኢንቨስትመንት አክስዮን ማህበር SHARE THIS JOB
More...

How to apply

የምዝገባ ቀናት ፡ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7( ሰባት) ተከታታይ የሥራ ቀናት፤ የምዝገባ ቦታ፡  አዲስ አበባ ፒያሳ አራዳ ህንጻ ፊት ለፊት በሚገኝው ጉራጌ ልማትና ባህል ማህበር ጽ/ቤት ሚገኝበት ህንጻ  3ኛ ፎቅ ወይም  ወልቂጤ ከተማ አስተዳደር ፣ ጉብሬ ክ/ከተማ ውስጥ በሚገኘው የድርጅቱ ፕሮጀክት ሳይት ማመልከት ይቻላል ፡፡ አመልካቾች ለምዘገባ በሚቀርቡበት ወቅት የሥራ ልምድና የት/ት ማስረጃ ኦርጅናል ከማይመለስ 1 ፎቶ ኮፒ ጋር ይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል ፡፡ ማሳሰቢያ: በግልድርጅት ለሚፃፍ  የሥራ ልምድ  ከግብር ሰብሳቢ ተቋም ያልተፃፈ የሥራ ልምድ ተቀባይነት የለውም ፡፡ ለበለጠ መረጃ: 0910478239 ወልቂጤ, 0978476242 አዲስ አበባ ጉራአሜ ኢንቨስትመንት አክስዮን ማህበር SHARE THIS JOB
More...

Contact Information

Posted: Jun 01, 2026

An error has occurred. This application may no longer respond until reloaded. Reload 🗙